Telegram Group & Telegram Channel
🎉🎉 መልካም ዜና እና የማይተካ ዕድል

🎤 አፍርካ አካዳሚ ከአፍርካ ቻናሎች ፓኬጅ ጋር በመተባበር በአማርኛ ለሸሪዓ እውቀት ፈላጊዎች የሸሪዓ ትምህርት ዲፕሎማ ፕሮግራም ምዝገባ ጀምረናል። ዲብሎሙ በእስልምና እውቀት ምዕራፎች ውስጥ ሙስሊሙ እንድውቅ ግዴታ የሆኑትንና ለተለያዩ የእውቀት ክፍሎች መግቢያ እንድሆኑት ዘንድ እና የሊቃዉንቶችን መንገድ ያለመ ነው።

🌟💫 ዲፕሎሙን ልዩ የሚያደርጉ ነጥቦች
📖 ቀላል እና ምቹ
💰ነጻ ትምህርት
💻 ከርቀት በኤሌክትሮኒክ፡ ከቤቶዎ እንድማሩ ዘንድ ተሻሽሎ የቀረበ
🔖 በዲፕሎማው መደምደሚያ ላይ አካዳሚው ያቀረበው የማለፊያ የምስክር ወረቀት ይኖራል።

🕰 የዲብሎሙ ቆይታ አንድ ዓመት ከስምንት ወራት ሲሆን አራት ሴሚስቴሮች ይኖሩታል።

📜 የሚጠኑ የትምህርት አይነቶች
📘 አቂር 📙 ተፍሲር ( የቁራኣን ትርጉም )
📕 ሐዲስ 📔ፊቅህ
📓 የነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ) ሲራ (የህይውት ታሪክ)
📒 እስላማዊ ተርቢያ (ግብረ ገብ)

ምዝገባ የሚጀምርበት ቀን፡ 6/9/2021
ምዝገባ የሚያበቀበት ቀን፡ 25/9/2021
🧭 ትምህርት የሚጀምርበት ቀን:26/9/2021

🔗 የምዝገባ ድረ ገፅ
https://bit.ly/3l0ePlQ
🔗የቴሌግራም ድረ ገጻችን
https://bit.ly/3kUBLTh
🔗 ስለ አካዳሚው የበለጠ ለማወቅ ድረ ገጻችንን ይጎብኙ:
https://bit.ly/3jMaIdD

🧑‍🎨 ለጥያቄዎች እና ለቴክኒክ ድጋፍ
🔗 በቴሌግራም ያነጋግሩን።
https://bit.ly/3kSsdrS
🔗 በፌስቡክ ያነጋግሩን።
https://bit.ly/2YxjG6p

የአላህ ፊቃድ ከሆነ ከ24 ሰዓታት በኋላ ወደ አካውንት በመግባት በአካዳሚውን ድረ ገጽ የአካዳሚውን መድረክ መመልከት ይችላሉ።
https://africaacademy.com/elearn/login/index.php



tg-me.com/Africa_Academy2/500
Create:
Last Update:

🎉🎉 መልካም ዜና እና የማይተካ ዕድል

🎤 አፍርካ አካዳሚ ከአፍርካ ቻናሎች ፓኬጅ ጋር በመተባበር በአማርኛ ለሸሪዓ እውቀት ፈላጊዎች የሸሪዓ ትምህርት ዲፕሎማ ፕሮግራም ምዝገባ ጀምረናል። ዲብሎሙ በእስልምና እውቀት ምዕራፎች ውስጥ ሙስሊሙ እንድውቅ ግዴታ የሆኑትንና ለተለያዩ የእውቀት ክፍሎች መግቢያ እንድሆኑት ዘንድ እና የሊቃዉንቶችን መንገድ ያለመ ነው።

🌟💫 ዲፕሎሙን ልዩ የሚያደርጉ ነጥቦች
📖 ቀላል እና ምቹ
💰ነጻ ትምህርት
💻 ከርቀት በኤሌክትሮኒክ፡ ከቤቶዎ እንድማሩ ዘንድ ተሻሽሎ የቀረበ
🔖 በዲፕሎማው መደምደሚያ ላይ አካዳሚው ያቀረበው የማለፊያ የምስክር ወረቀት ይኖራል።

🕰 የዲብሎሙ ቆይታ አንድ ዓመት ከስምንት ወራት ሲሆን አራት ሴሚስቴሮች ይኖሩታል።

📜 የሚጠኑ የትምህርት አይነቶች
📘 አቂር 📙 ተፍሲር ( የቁራኣን ትርጉም )
📕 ሐዲስ 📔ፊቅህ
📓 የነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ) ሲራ (የህይውት ታሪክ)
📒 እስላማዊ ተርቢያ (ግብረ ገብ)

ምዝገባ የሚጀምርበት ቀን፡ 6/9/2021
ምዝገባ የሚያበቀበት ቀን፡ 25/9/2021
🧭 ትምህርት የሚጀምርበት ቀን:26/9/2021

🔗 የምዝገባ ድረ ገፅ
https://bit.ly/3l0ePlQ
🔗የቴሌግራም ድረ ገጻችን
https://bit.ly/3kUBLTh
🔗 ስለ አካዳሚው የበለጠ ለማወቅ ድረ ገጻችንን ይጎብኙ:
https://bit.ly/3jMaIdD

🧑‍🎨 ለጥያቄዎች እና ለቴክኒክ ድጋፍ
🔗 በቴሌግራም ያነጋግሩን።
https://bit.ly/3kSsdrS
🔗 በፌስቡክ ያነጋግሩን።
https://bit.ly/2YxjG6p

የአላህ ፊቃድ ከሆነ ከ24 ሰዓታት በኋላ ወደ አካውንት በመግባት በአካዳሚውን ድረ ገጽ የአካዳሚውን መድረክ መመልከት ይችላሉ።
https://africaacademy.com/elearn/login/index.php

BY أكاديمية أفريقيا




Share with your friend now:
tg-me.com/Africa_Academy2/500

View MORE
Open in Telegram


أكاديمية أفريقيا Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Telegram and Signal Havens for Right-Wing Extremists

Since the violent storming of Capitol Hill and subsequent ban of former U.S. President Donald Trump from Facebook and Twitter, the removal of Parler from Amazon’s servers, and the de-platforming of incendiary right-wing content, messaging services Telegram and Signal have seen a deluge of new users. In January alone, Telegram reported 90 million new accounts. Its founder, Pavel Durov, described this as “the largest digital migration in human history.” Signal reportedly doubled its user base to 40 million people and became the most downloaded app in 70 countries. The two services rely on encryption to protect the privacy of user communication, which has made them popular with protesters seeking to conceal their identities against repressive governments in places like Belarus, Hong Kong, and Iran. But the same encryption technology has also made them a favored communication tool for criminals and terrorist groups, including al Qaeda and the Islamic State.

Launched in 2013, Telegram allows users to broadcast messages to a following via “channels”, or create public and private groups that are simple for others to access. Users can also send and receive large data files, including text and zip files, directly via the app.The platform said it has more than 500m active users, and topped 1bn downloads in August, according to data from SensorTower.أكاديمية أفريقيا from pl


Telegram أكاديمية أفريقيا
FROM USA